friendtok friendtok
    #wisdom #market #disabilitysupport #kundli #best
    Advanced Search
  • Login
  • Register

  • Night mode
  • © 2025 friendtok
    About • Contact Us • Privacy Policy • Terms of Use • masterpage

    Select Language

  • English
  • አማርኛ
  • Oromifa
  • ትግርኛ

Events

Browse Events My events

Blog

Browse articles

Market

Latest Products

Pages

My Pages Liked Pages

More

Forum Explore Popular Posts Games Movies Jobs Offers Fundings
Events Market Blog My Pages See all
Fanuel Alemu
User Image
Drag to reposition cover
Fanuel Alemu

Fanuel Alemu

@Fan27
  • Timeline
  • Groups
  • Likes
  • Friends 132
  • Photos
  • Products
Fanuel ??
Optimistic
♈️
132 Friends
65 posts
Male
31 years old
Working at Epic Group
Studied at Haramaya university
Living in Ethiopia
Located in Hawassa
image
image
image
image
image
image
Fanuel Alemu
Fanuel Alemu
3 yrs ·Translate

________ • ምርጥ ጥንታዊ ባህላዊ ፍርድ

'ፕሮፌሰር ባህሩ ዘዉዴ' በፃፈዉ የ'ፊታዉራሪ ሀብተ-ጊዮርጊስ ዲነግዴ' ገድል ላይ አንድ የሚያዝናናኝ አጭር ታሪክ አለ።
ነገሩ እንዲህ ነዉ....

አንድ ሰዉ በምሽት ወደ ከተማ ወጣ ብሎ ሲናፈስ በጨለማዉ ግርግም ዉስጥ የቆመች ቆንጆ ሴት ያያል።
ጠጋ ብሎ ሲያናግራት የምሽት ሰራተኛ ሆና ኖሯል። 2 (ሁለት) ማርትሬዛ ሊከፍላት ተስማማ እና ቤቱ ይዟት ሄደ። ሌሊቱን በሙሉ ወዝ ሲቀያየሩ በተድላ አሳለፉ። ሰዉየዉም የምሽት ሰራተኛዋ ከጥቅምት ማር በላይ ስለጣፈጠችዉ ዛሬም እዚሁ ዉለሽ እደሪ አላት።

በዚህ ብቻ ሳይወሰን በየቀኑ እዚሁ ዉለሽ እደሪ እያላት እንደ ቀልድ 5 አመታቶች አለፉ። የሰዉየዉም ሀብት ተስፋፋ። በዚህ ጊዜ ቤተሰቦቹ አመፁበት። "ይቺን ሴተኛ አዳሪ አባር እና ጨዋ የጨዋ ልጅ አግባ!" እያሉ ወተወቱት። እሱም ምክራቸዉን ሰምቶ "ዉጭልኝ ከቤቴ!" አላት።

እሷም እያለቀሰች.. "ይሄን ሁሉ አመታት አንተ ጋር ኖሬ ምንም ንብረት ሳትሰጠኝ እንዴት እወጣለሁ?" እያለች አልቅሳ ብትለምነዉም እየገፈተረ ከቤቱ መነገላት።

የዚህን ጊዜ መኳንንቱ ጋር ሄዳ ከሰሰችዉ። ችሎት ተሰየመ። "የተጋባችሁበት ሰማኒያ አለ?" ብለዉ ጠየቋት መኳንንቱ። "የለም አልተጋባንም" አለች አቀርቅራ እያለቀሰች። "እና ሳትጋቡ እንዴት ሚስቴ ናት ብሎ ሀብት ያካፍልሽ? ዞር በይ ጥፊ!" ብለዉ አከላፍተዉ አባረሯት።

የዚህን ጊዜ የምሽት ሰራተኛዋ አንድ ነገር አስታወሰች። በፍርዳቸዉ ብልሃት የተነሳ አጤ ምኒልክ ' አባ-መላ' ብለዉ የሚጠሯቸዉ 'ፊታዉራሪ ሃብተ-ጊዮርጊስ ዲነግዴ' ትዝ አሏት። ቤታቸዉን አንኳኩታ 'አቤት!' አለች። ከእንደገና ለሁለተኛ ጊዜ ሰዉየዉ ቀርቦ ችሎት ተሰየመ። አባ መላም እንደ መኳንንቱ ሁሉ ጠየቋት "ተጋብታችኋል?"

"አልተጋባንም" መለሰች።

"አይ የሴት ነገር 5 አመት ስትቀመጪ ያለምንም ሰማኒያ ነበር? ይሄማ ምኑን ንብረቱ ተገባሽ በይ! በፍፁም ሊያካፍልሽ አይገባም!" ሲሉ 5 ዓመታት ይዘዋት የተኙ ሰውዬ በደስታ መሬቱን መሳም ጀመረ። አባ መላም ወዲያዉ ቀጠል አድርገዉ ግን እንዲህ አሉ..

"ባይሆን ግን ያን ምሽት የተስማማችሁት በ 2 ማርትሬዛ አይደለም ? የእሱን የእያንዳንዱን ቀን 2 ማርትሬዛ አስልተህ የ5 አመቱን ስጣት!" አሉት ።

የ5 አመቱ 2 ማርትሬዛ ሲሰላ ከሰዉየዉ ጠቅላላ ሃብት በለጠ ::

ከ FB 😂

Like
Comment
Share
avatar

Meti Arega

Wow
Like
· Reply · 1675076859

Delete Comment

Are you sure that you want to delete this comment ?

avatar

Welela Eyob

WOW
Like
· Reply · 1675087820

Delete Comment

Are you sure that you want to delete this comment ?

Fanuel Alemu
Fanuel Alemu
3 yrs ·Translate

https://www.facebook.com/10006....9943068103/posts/pfb

Like
Comment
Share
Fanuel Alemu
Fanuel Alemu
3 yrs ·Translate

https://www.facebook.com/10006....6672045192/posts/pfb

Favicon 
www.facebook.com

Update Your Browser | Facebook

Like
Comment
Share
avatar

Tesfaye Abate

 
update
Like
· Reply · 1669986028

Delete Comment

Are you sure that you want to delete this comment ?

Fanuel Alemu
Fanuel Alemu  shared a  post
3 yrs

Dawit Gebreegziabher Tassew
Dawit Gebreegziabher Tassew
3 yrs

ይቅርታ መጠየቅ አቁሚ!

ስለ ማንነትሽ ይቅርታ መጠየቅ አቁሚ፤ ስለ አስተሳሰብሽ፣ ስለ እይታዎችሽ፣ ስለ አቋምሽ አንገት መድፋት አቂሚ፤ እራስሽን ስለመሆንሽ፣ የተለየ ምርጫ ስለ መምረጥሽ፣ በተለየ አኳሃን ስለ መራመድሽ፣ ስለ ተለየው የህይወት ትርጉምሽ፣ የህይወት አረዳድሽ ይቅርታ መጠየቅ አቁሚ። ማንም በማንነትሽ፣ በአስተሳሰብሽ፣ በምርጫዎችሽ፣ በእይያዎችሽ የመውቀስ መብት የለውም። ከፍርድ ለማምለጥ፣ ከጥላቻ ለመራቅ፣ ከመኮነን ለመሸሽ ያላመንሽበትን፣ ያልተመቸሽን፣ ያልወደድሽውን ተግባር የመፈፀም ግዴታ የለብሽም። ይቅርታ የምትጠይቂው ለስህተትሽ እንጂ ለማንነትሽ አይደለም፤ ለጥፋትሽ እንጂ ለአንቺነትሽ አይደለም። አምነሽ የተቀበልሽው የገዛ ማንነትሽ የሃፍረት ምልክት፣ ለአንገት መድፋትሽ መንስዔ ሳይሆን የኩራትሽና አንገትሽን ቀና የማድረግሽ ምክንያት ነው። የማንም ያልሆነ፣ የእራስሽ ብቻ የሆነ፣ አንቺነትሽን የሚገልጥ፣ ለተመካችሽና ለአስተዋይሽ መለየ የሆነ የሰውነት አቋም አንዲሁም የፀና የአመለካከትና የእሳቤ አቋም አለሽ። ይህ አቋም የሚያኮራ እንጂ የሚሸማቅቅ አይደለም፤ የሚያስደስት እንጂ የሚያሳዝን አይደለም፤ ቀና የሚያደርግ እንጂ አንገት የሚያስደፋ አይደለም።

አዎ! ጀግኒት..! ይቅርታ መጠየቅ አቁሚ! ስለሆንሽው፣ ስላመንሸበት፣ ስላስደሰተሽ፣ ስለተቀበልሽው ማንነት ይቅርታ መጠየቅ አቁሚ። ሰዎች እንዲቀበሉሽ፣ ሰዎች እንዲወዱሽ፣ እንዲከተሉሽ፤፣ እንዲያደንቁሽ ያልሆንሽውን ከመሆን፣ ያላመንሽበትን ከማድረግ፣ የማይመለከትሽ ቦታ ከመገኘት ተቆጠቢ። ላንቺ ትክክል የሆነ፣ አንቺን ያሳመነ፣ አንቺን የሚገልፅ ተግባር ለሌሎች ስህተትና አሳማኝ ስላልሆነ ብቻ ይቅርታ የመጠየቅ ግዴታ የለብሽም። አቋምሽን የማንፀባረቅ፣ እምነትሽን የመግለፅ፣ ማንነትሽን የማሳየት፣ እራስሽን ሆነሽ የመታየት፣ በሚጠቅምሽ መንገድ የመጓዝ ነፃነት አለሽ። አቋም ስታጪ ብቻ በጥፋተኝነት አጥር ትታጠሪያለሽ፣ በይሉኝታ ትከበቢያለሽ፣ ለተግባርሽ ጥብቅና መቆም ያቅትሻል፤ ሁን ብለሽ ለፈፀምሽውም ጭምር ይቅርታ መጠየቅ ይዳዳሻል። አቋም አልባ ሰው ሲያወላውል፣ ተቀባይነትን ለማግኘት ሲጥር፣ አጉል ትሁት ለመሆን ሲጣጣር፣ ለመወደድ ሲለፋ ጀንበር ትጠልቅበታለች፤ ቀኑም ይጨልምበታል።

አዎ! ጀግናዬ..! ክብርን በፀነው አቋምህ እንጂ በበዛው ይቅርታና ማጎብደድህ አታገኘውም። አንተ አንተ የሚያደርግህ የተለየ አቋም፣ የተለየ አመለካከት፣ የተለየ እይታ፣ ሃሳብና የገዘፈ ህልም መኖርህ ነው። ለአንተነትህ መገለጫና ለማንነትህ መለያ ደግሞ ይቅርታ የመጠየቅም ሆነ የመሸማቀቅ ግዴታ የለብህም። ማንኛውም ሰው እርሱን እርሱ ያደረገው፣ ከሌሎች የነጠለው፣ ለይቶ የሚያሳውቀው የእራሱ ባህሪ፣ አቅም፣ መልክ ወይም ሃሳብ ይኖረዋል። ፈልጎ እንኳን ባያደርጋቸው መታወቂያው ለሆኑ መገለጫዎቹ ይቅርታ የመጠየቅ ግዴታ የለበትም። ትልቅ ህልም ስላለምክ፣ አስደንጋጭ ሃሳብ ስላመነጨህ፣ አይቻልም የተባለውን ለመቻል ስለተነሳህ አትሸማቀቅ፣ አትሳቀቅ፣ ለይቅርታ አትሽቀዳደም። ይቅርታ የሚያስጠይቁና የማያስጠይቁ ነገሮችን ለይተህ እወቅ። ለበደልህ፣ ለጥፋትህ፣ ለጫናህ ይቅርታ መጠየቅ ሊኖርብህ ይችላል። እራስህን ለመሆንህ፣ ፍላጎትህን ለመግለፅህ፣ ስሜትህን ለማስተጋባትህ፣ እውነተኛውን አረዳድህን ለማንፀባረቅህ ግን ይቅርታ የምትጠይቅበት ምክንያት አይኖርም። እራስህን ሆነህ ኑር፤ መገለጫዎችህን በነፃነት ከውን፤ ማንነትህን ግለፅ፤ አምነህ ስለሆነከው ሁሉ ይቅርታ መጠየቅ አቁም።
ውብ ቀን ይሁንልን! 🌅🌞🌄
ምክረ-አዕምሮ ለተሻለ ነገ! �

Like
Comment
Fanuel Alemu
Fanuel Alemu
3 yrs ·Translate ·Youtube

#my Ethiopia
By our African Father,Thabom MBeki

Like
Comment
Share
Load more posts

Unfriend

Are you sure you want to unfriend?

Report this User

Edit Offer

Add tier








Select an image
Delete your tier
Are you sure you want to delete this tier?

Reviews

Pay By Wallet

Add New Address

Delete your address

Are you sure you want to delete this address?

Payment Alert

You are about to purchase the items, do you want to proceed?

Request a Refund